ራዕይ እና ተልዕኮ

⚖️

ተልዕኮ፣ ራዕይ እና እሴቶች

አርባ ምንጭ ወረዳ ፍርድ ቤት ተልዕኮ፣ ራዕይ እና መሰረታዊ እሴቶች

ተልዕኮ 🎯

ከማናቸውም ተጽዕኖ ነጻ በመሆን ሕግን በመተርጎም ክርክሮች ላይ እልባት በመስጠት በሕገ መንግስቱና በህግ ብቻ የሚመራ የዳኝነት አካል በመፍጠር በገለልተኛነት፣ በሕግ አገልጋይነት ስሜት፣ በቅልጥፍና በሚዛናዊነት ለህብረተሰቡ ጥራት ያለውን የዳኝነት አገልግሎት በመስጠት የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥ ነው።

👁️ ራዕይ

በ2022 ዓ.ምአርባ ምንጭ ወረዳ ፍርድ ቤት ገለልተኛና ነጻ በመሆን ተደራሽነት ያለውን ፍትህ በተፋጠነ ሁኔታ እና ጥራት ያለውን አገልግሎት በመስጠት እርካታና አመኔታ ያተረፈ ፍርድ ቤት ሆኖ ማየት ነው።

እሴቶች 💎 መሠረታዊ እሴቶቻችን
1 ነጻነትና ተጠያቂነት
2 ገለልተኛነት
3 እኩልነት
4 ሚዛናዊነት
5 ብቃት
6 ምላሽ መስጠት
7 የአገልግሎት ጥራት ግልጸኝነት
8 ሀቀኝነት
⚖️ ፍትህ ለሁሉም 🏛️ አርባ ምንጭ ወረዳ ፍርድ ቤት 📅 2026 ዓ.ም